top of page

ታህሳስ 4፣ 2015በለጋሾች ድጋፍ መቀዛቀዝ ምክንያት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የገንዘብ እጥረት ገጥሟቸዋል ተባለ።

ታህሳስ 4፣ 2015


በለጋሾች ድጋፍ መቀዛቀዝ ምክንያት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የገንዘብ እጥረት ገጥሟቸዋል ተባለ።


የገንዘብ ችግሩ አንዳንድ ድርጅቶቹ የጀመሯቸውን ስራዎች እንዲያቆሙ እስከ ማስገደድ መድረሱ ተነግሯል።


ንጋቱ ረጋሳ



ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page