ታህሳስ 3፣2016 - የመገናኛ ብዙኃን የሀገር ቤት ቱሪስቶችን ለማበርታት እንዲሰሩ ተጠየቀ
- sheger1021fm
- Dec 13, 2023
- 1 min read
የቱሪዝም ዘርፍ የታሰበውን ያህል ገቢ እንዲያስገኝ የመገናኛ ብዙሃን በተለይ የሀገር ቤት ቱሪስቶችን ለማበርታት እንዲሰሩ ተጠየቀ፡፡
እስካሁን የመገናኛ ብዙሃን ለቱሪዝሙ ዘርፍ ትኩረት አይሰጡም ተብሏል፡፡
ባለፉት 3 ወራት ከቱሪዝም ዘርፉ 1 ቢሊዮን ዶላር እንደተገኘም ተነግሯል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments