top of page

ታህሳስ 3፣2016 - መንግስት እራሱ የደነገጋቸው ህጎች ተግባራዊነታቸው ጥያቄ ውስጥ መሆኑ ተሰምቷል

  • sheger1021fm
  • Dec 13, 2023
  • 1 min read

መንግስት የዜጎችን የሰብአዊ መብት አያያዝን ለማክበር እና ለማስከበር የሚያስገድዱትን አለም አቀፍ ስምምነቶችን ፈርሟል፡፡


ይሁንና አለም አቀፍ ህጎችን ብቻ ሳይሆን ራሱ መንግስት የደነገጋቸውም ሳይቀሩ ተግባራዊነታቸው ጥያቄ ውስጥ መሆኑ ተሰምቷል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page