Dec 13, 20231 min readታህሳስ 3፣2016 - መንግስት እራሱ የደነገጋቸው ህጎች ተግባራዊነታቸው ጥያቄ ውስጥ መሆኑ ተሰምቷልመንግስት የዜጎችን የሰብአዊ መብት አያያዝን ለማክበር እና ለማስከበር የሚያስገድዱትን አለም አቀፍ ስምምነቶችን ፈርሟል፡፡ይሁንና አለም አቀፍ ህጎችን ብቻ ሳይሆን ራሱ መንግስት የደነገጋቸውም ሳይቀሩ ተግባራዊነታቸው ጥያቄ ውስጥ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
መንግስት የዜጎችን የሰብአዊ መብት አያያዝን ለማክበር እና ለማስከበር የሚያስገድዱትን አለም አቀፍ ስምምነቶችን ፈርሟል፡፡ይሁንና አለም አቀፍ ህጎችን ብቻ ሳይሆን ራሱ መንግስት የደነገጋቸውም ሳይቀሩ ተግባራዊነታቸው ጥያቄ ውስጥ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentários