top of page

ታህሳስ 3፣ 2015- በጓቴማላ የፉኤጎ ተራራ እሳተ ገሞራ መፈንዳት ጀመረ

Updated: Dec 13, 2022


ታህሳስ 3፣ 2015


በጓቴማላ የፉኤጎ ተራራ እሳተ ገሞራ መፈንዳት ጀመረ፡፡


እሳተ ገሞራው ነባልባል እሳት እና ትፍ አመድ ወደ አየር እየረጨ መሆኑን ፍራንስ 24 ፅፏል፡፡


የፉኤጎ ተራራ የቱሪስቶች መናኸሪያ የሆነችውን የአንቲጎአን ከተማ ቁልቁል የሚያይ እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡


እሳተ ገሞራው በየጊዜው ይፈነዳል ተብሏል፡፡


ከ4 ዓመታት በፊትም ፈንድቶ 200 ያህል ሰዎችን በእሳተ ገሞራ ትፍ አመድ ውስጥ መቅበሩን ዘገባው አስታውሷል፡፡


የኔነህ ከበደ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page