top of page
  • sheger1021fm

ታህሳስ 3፣ 2015- በጓቴማላ የፉኤጎ ተራራ እሳተ ገሞራ መፈንዳት ጀመረ

Updated: Dec 13, 2022


ታህሳስ 3፣ 2015


በጓቴማላ የፉኤጎ ተራራ እሳተ ገሞራ መፈንዳት ጀመረ፡፡


እሳተ ገሞራው ነባልባል እሳት እና ትፍ አመድ ወደ አየር እየረጨ መሆኑን ፍራንስ 24 ፅፏል፡፡


የፉኤጎ ተራራ የቱሪስቶች መናኸሪያ የሆነችውን የአንቲጎአን ከተማ ቁልቁል የሚያይ እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡


እሳተ ገሞራው በየጊዜው ይፈነዳል ተብሏል፡፡


ከ4 ዓመታት በፊትም ፈንድቶ 200 ያህል ሰዎችን በእሳተ ገሞራ ትፍ አመድ ውስጥ መቅበሩን ዘገባው አስታውሷል፡፡


የኔነህ ከበደ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page