top of page
  • sheger1021fm

ታህሳስ 3፣ 2015- በሴቶች እና ሕፃናት ላይ በሚፈፀም ፆታዊ ጥቃት ላይ ውሳኔ ለመስጠት ልዩ ምርመራ ለማድረግ የሚያስችል መመሪያ አለመኖሩ ክሶቹ እንዲቋረጡ

ታህሳስ 3፣ 2015


በሴቶች እና ሕፃናት ላይ በሚፈፀም ፆታዊ ጥቃት ላይ ውሳኔ ለመስጠት ልዩ ምርመራ ለማድረግ የሚያስችል መመሪያ አለመኖሩ ክሶቹ እንዲቋረጡ እና ፍትሃዊ ፍርድ እንዳይሰጥ እያደረገ ነው ተባለ፡፡


ምህረት ስዩም


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz




Recent Posts

See All

የፌዴራል መንግስቱ ከሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ውጪ በስምምነቱ መሰረት እየፈፀመ አይደለም ሲሉ ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል ተናገሩ፡፡ መንግስት በበኩሉ የተለያዩ አገለግሎት ሰጪ መሰረተ ልማቶችን እየዘረጋ መሆኑን ተናግሯል፡፡ የኔነህ ሲሳይ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33K

በአማራ እና አፋር ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን እና ጤና ተቋማትን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተደረገ፡፡ ከሁለቱ ክልሎች የልማት ማህበሮች ጋር ስምምነቱን ያደረገው አለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊነት መብት ነው፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://

bottom of page