top of page

ታህሳስ 27፣2016 - ለመጀመሪያ ጊዜ ስለ ሚከበረው የዲፕሎማሲ ሳምንት

የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ታሪክ ከየት ተነስቶ የት ደረሰ?


አፄ ሚኒሊክ በንግስና ዘመናቸው ካቋቋሟቸው ጥቂት ተቋማት አንዱ የሆነው የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ከአንድ ምዕተ አመት የተሻገረ እድሜን አስቆጥሯል፡፡


የመጣበትን ፣ ያለፈበትን ፣ ረጅም የጉዞ ታሪክ ታሳቢ ያደረገ ዝግጅት ለመጀመሪያ ጊዜ እየተሰናዳ ነው፡፡

የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page