top of page

ታህሳስ 26፣2017 - ትርፍ በትርፍ ሆንን የሚሉት የኢትዮጵያ ባንኮች

  • sheger1021fm
  • Jan 4
  • 1 min read

በኢትዮጵያ በአክሲዮን የሚመሰረቱ ባንኮች ከዓመት ዓመት ትርፍ በትርፍ መሆናቸው እና የካፒታል አቅማቸውም ማደጉን ሲናገሩ ይደመጣል፡፡


ባንኮች አክሲዮኖቻችን አደጉ፣ ትርፋችንም በየዓመቱ እጨመረ ነው ሲሉ በሪፖርታቸው ለባለ አክሲዮኖች ቢናገሩም የትርፍ መንበሽበሽ በባለአክሲዮኖችም ሆነ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ምነው አልታይ አለ? የሚሉ ጥያቄዎች ሲነሱበት ይደመጣል፡፡

ለመሆኑ በየዓመቱ አደገ የሚባለው የባንክ ትርፍ እነማንን ይሆን እያገለገለ ያለው? ሥርዓቱስ ልክ ነው ወይ? ባለሞያን ጠይቀናል፡፡





ንጋቱ ሙሉ

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page