top of page

ታህሳስ 26፣2017 - ትርፍ በትርፍ ሆንን የሚሉት የኢትዮጵያ ባንኮች

በኢትዮጵያ በአክሲዮን የሚመሰረቱ ባንኮች ከዓመት ዓመት ትርፍ በትርፍ መሆናቸው እና የካፒታል አቅማቸውም ማደጉን ሲናገሩ ይደመጣል፡፡


ባንኮች አክሲዮኖቻችን አደጉ፣ ትርፋችንም በየዓመቱ እጨመረ ነው ሲሉ በሪፖርታቸው ለባለ አክሲዮኖች ቢናገሩም የትርፍ መንበሽበሽ በባለአክሲዮኖችም ሆነ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ምነው አልታይ አለ? የሚሉ ጥያቄዎች ሲነሱበት ይደመጣል፡፡

ለመሆኑ በየዓመቱ አደገ የሚባለው የባንክ ትርፍ እነማንን ይሆን እያገለገለ ያለው? ሥርዓቱስ ልክ ነው ወይ? ባለሞያን ጠይቀናል፡፡





ንጋቱ ሙሉ

Comments


bottom of page