ታህሳስ 26፣2017 - ትርፍ በትርፍ ሆንን የሚሉት የኢትዮጵያ ባንኮች
- sheger1021fm
- Jan 4
- 1 min read
በኢትዮጵያ በአክሲዮን የሚመሰረቱ ባንኮች ከዓመት ዓመት ትርፍ በትርፍ መሆናቸው እና የካፒታል አቅማቸውም ማደጉን ሲናገሩ ይደመጣል፡፡
ባንኮች አክሲዮኖቻችን አደጉ፣ ትርፋችንም በየዓመቱ እጨመረ ነው ሲሉ በሪፖርታቸው ለባለ አክሲዮኖች ቢናገሩም የትርፍ መንበሽበሽ በባለአክሲዮኖችም ሆነ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ምነው አልታይ አለ? የሚሉ ጥያቄዎች ሲነሱበት ይደመጣል፡፡
ለመሆኑ በየዓመቱ አደገ የሚባለው የባንክ ትርፍ እነማንን ይሆን እያገለገለ ያለው? ሥርዓቱስ ልክ ነው ወይ? ባለሞያን ጠይቀናል፡፡
ንጋቱ ሙሉ
Comentarios