ታህሳስ 26፣2017 - ሰሞኑን ማሻሻያ የተደረገበት የባንኮች የማበደር ምጣኔJan 4, 20251 min readባንኮች በሚሰጡት የብድር መጠን ላይ ማሻሻያ መደረጉን ሰምተናል፡፡የብድር መጠን መጨመሩ በኢኮኖሚው ላይ የሚያመጣው ፋይዳ ምን ይመስል ይሆን?ከሁለት ዓመት በፊት ተጥሎ የነበረው ገደብ መሻሻሉ እንዴት ይታያል?የምጣኔ ሀብት ባለሞያ አነጋግረናል፡፡6:39ትዕግስት ዘሪሁን
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ
Comments