ታህሳስ 26፣2016 - የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ልዩነታቸውን በንግግር እንዲፈቱ ጠየቀJan 5, 20241 min readኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ልዩነታቸውን በንግግር እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት ጠየቀ፡፡ሁለቱ ሀገራት ጉርብትናቸውን ለሰላም እና ፀጥታ ግንባታ እንዲያውሉትም የኮሚሽኑ ሊቀመንበር ጥሪ አቅርበዋል፡፡ንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ልዩነታቸውን በንግግር እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት ጠየቀ፡፡ሁለቱ ሀገራት ጉርብትናቸውን ለሰላም እና ፀጥታ ግንባታ እንዲያውሉትም የኮሚሽኑ ሊቀመንበር ጥሪ አቅርበዋል፡፡ንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments