top of page

ታህሳስ 25፣2016 - በዋግኽምራ ዞን ባለው ድርቅ እስካሁን 10,000 እንስሳት መሞታቸው ተነገረ

በዋግኽምራ ዞን ባለው ድርቅ እስካሁን 10,000 እንስሳት መሞታቸው ተነገረ፡፡


በዞኑ በተለያየ ምክንያት እርዳታ ጠባቂ የሆኑት ቁጥር 425,000 ነው የተባለ ሲሆን ከመካከላቸው ከ180,000 በላይ ደግሞ በድርቅ የተጎዱ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page