ታህሳስ 25፣2016 - በዋግኽምራ ዞን ባለው ድርቅ እስካሁን 10,000 እንስሳት መሞታቸው ተነገረJan 4, 20241 min readበዋግኽምራ ዞን ባለው ድርቅ እስካሁን 10,000 እንስሳት መሞታቸው ተነገረ፡፡በዞኑ በተለያየ ምክንያት እርዳታ ጠባቂ የሆኑት ቁጥር 425,000 ነው የተባለ ሲሆን ከመካከላቸው ከ180,000 በላይ ደግሞ በድርቅ የተጎዱ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በዋግኽምራ ዞን ባለው ድርቅ እስካሁን 10,000 እንስሳት መሞታቸው ተነገረ፡፡በዞኑ በተለያየ ምክንያት እርዳታ ጠባቂ የሆኑት ቁጥር 425,000 ነው የተባለ ሲሆን ከመካከላቸው ከ180,000 በላይ ደግሞ በድርቅ የተጎዱ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የካቲት 4 2017 - ''ኢትዮጵያ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች ፖሊሲ በቀየሩ ቁጥር ችግር ውስጥ እንዳትገባ የራሷን ፖሊሲ ልታሻሽል ይገባል'' የሲቪል እና የሞያ ማህበራት ኮንግረስ
Comments