top of page

ታህሳስ 25፣2016 - በአዲስ አበባ ከተማ መሀል የሚገኘውን የአፄ ሚኒሊክ ሐውልት አይፈርስም ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Jan 4, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ከተማ መሀል የሚገኘውን የአፄ ሚኒሊክ ሐውልትን ከቦታው አንስቶ በአድዋ ዜሮ ዜሮ ፕሮጀክት ውስጥ ለማካተት ታስቧል በሚል ለተነሳው ጥያቄ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምላሽ መስጠታቸው ተሰማ፡፡


ሐውልቱም አይፈርስም ተብሏል፡፡


የኔነህ ሲሳይ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page