ታህሳስ 25፣2016 - በአዲስ አበባ ከተማ መሀል የሚገኘውን የአፄ ሚኒሊክ ሐውልት አይፈርስም ተብሏል
- sheger1021fm
- Jan 4, 2024
- 1 min read
በአዲስ አበባ ከተማ መሀል የሚገኘውን የአፄ ሚኒሊክ ሐውልትን ከቦታው አንስቶ በአድዋ ዜሮ ዜሮ ፕሮጀክት ውስጥ ለማካተት ታስቧል በሚል ለተነሳው ጥያቄ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምላሽ መስጠታቸው ተሰማ፡፡
ሐውልቱም አይፈርስም ተብሏል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments