ታህሳስ 24፣2016 - ከሡዳን ጦርነት በመስጋት ወደ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገቡ ሰዎች ብዛት እየጨመረ ነው ተባለJan 3, 20241 min readበጎረቤት ሡዳን ያለውን ጦርነት በመስጋት ወደ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገቡ ሰዎች ብዛት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው ተባለ።ክልሉ ለሰዎቹ አስፈላጊ ድጋፎችን ለማቅረብ ለጋሽ ድርጅቶችን እባካችሁ አግዙኝ ብሏል።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በጎረቤት ሡዳን ያለውን ጦርነት በመስጋት ወደ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገቡ ሰዎች ብዛት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው ተባለ።ክልሉ ለሰዎቹ አስፈላጊ ድጋፎችን ለማቅረብ ለጋሽ ድርጅቶችን እባካችሁ አግዙኝ ብሏል።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ጥር 15 2017 - ‘’ባንኮች ለኢንዱስትሪው ፋይናንስ ከማቅረብ ይልቅ የአጭር ጊዜ ትርፍ በሚያስገኙ በዘርፎች እንዳይቀጥሉ አሰራሩን መፈተሸ ያስፈለጋል’’ ሚኒስትር መላኩ አለበል
Commentaires