top of page

ታህሳስ 24፣2016 - ከሡዳን ጦርነት በመስጋት ወደ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገቡ ሰዎች ብዛት እየጨመረ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Jan 3, 2024
  • 1 min read

በጎረቤት ሡዳን ያለውን ጦርነት በመስጋት ወደ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገቡ ሰዎች ብዛት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው ተባለ።


ክልሉ ለሰዎቹ አስፈላጊ ድጋፎችን ለማቅረብ ለጋሽ ድርጅቶችን እባካችሁ አግዙኝ ብሏል።


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page