top of page

ታህሳስ 23፣2016 - የመድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት በሚነሱ ችግሮች ላይ ለመፍትሄ የሚሆኑ አሰራሮችን እየተገበርኩ ነው ሲል ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Jan 2, 2024
  • 1 min read

በህክምና መድኅኒቶች ላይ የሚነሳውን የአቅርቦት እጥረት እና የሀገር ቤት አምራቾች የሚያነሷቸው የግብአት ችግሮች ላይ መፍትሄ የሆኑ አሰራሮችን እየተገበርኩ ነው ሲል የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ተናገረ፡፡


በሀገሪቱ በሁሉም በኩል ለሚነሳው የመድሃኒት እጥረት ግን መጠየቅ የለብኝም ብሏል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page