ታህሳስ 23፣2016 - በኢትዮጵያ 39 በመቶ ህፃናት የመቀንጨር ችግር አለባቸው ተብሏል
- sheger1021fm
- Jan 2, 2024
- 1 min read
በኢትዮጵያ በምግብ እጥረት ምክንያት በተለይ በህፃናት ላይ የሚያጋጥምን መቀንጨር ለመከላከል የቃልኪዳን ስምምነት ፕሮጀክት በሚሊዮን የሚቆጠር ብር መድቦ እየሰራ ቢሆንም በክልሎች ሀላፊነቱን ወስዶ የሚሰራ ቋሚ አካል ባለመኖሩ መቸገሩን ተናገረ፡፡
በኢትዮጵያ 39 በመቶ ህፃናት የመቀንጨር ችግር አለባቸው፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments