top of page

ታህሳስ 21፣2017 - በሲዳማ ክልል በቦና ዙሪያ ወረዳ በጋወንዝ ድልድይ ላይ በደረሰው በመኪና አደጋ ከ70 በላይ ሰዎች ህይወት አለፈ

  • sheger1021fm
  • Dec 30, 2024
  • 1 min read

በሲዳማ ክልል በቦና ዙሪያ ወረዳ በጋላና ወንዝ ድልድይ ላይ በደረሰው በመኪና አደጋ  ከ70 በላይ ሰዎች ህይወት አለፈ።


በአደጋው ከ60 ሰዎች በላይ ህይወት ማለፋን የክልልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የቦና አጠቃላይ ሆስፒታል ጠቅሶ ዘግቧል።


በህይወት የተረፉትን በቦና አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል ተብሏል።



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page