top of page

ታህሳስ 20፣2016 -የፀጥታ ችግርን ሲመሩ እና ሲያስተባብሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በህግ እንዲታይ እየተሰራው ነው ሲል መንግስት ተናገረ

  • Dec 30, 2023
  • 1 min read

በአማራ ክልል በተከሰተው የፀጥታ ችግር መፈጠር መነሻ የሆኑ፣ ግጭቱን ሲመሩ እና ሲያስተባብሩ የነበሩ 360 ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በህግ እንዲታይ እየተሰራው ነው ሲል መንግስት ተናገረ፡፡


288 ሰዎች ደግሞ ጉዳያቸው በ’ደረቅ ወንጀል’ የሚታይ ናቸው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በሰጠው መግለጫ ጠቅሷል፡፡


በክልሉ አብዛኛው አካባቢም አንፃር ሰላም ሰፍኗል ሲሉ የአገልግሎቱ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ተናግረዋል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በሆነውም ባልሆነውም እየተቀጣን ነው ሲሉ አሽከርካሪዎች ያማርራሉ፡፡

ነሐሴ 4 2018 በሆነውም ባልሆነውም እየተቀጣን ነው ሲሉ አሽከርካሪዎች ያማርራሉ፡፡ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት በበኩሉ ሳያጠፋ የምንቀጣው አሽከርካሪ የለም እንዲያውም ሁሉንም ህጎች እናስከብር ብንል የማይቀጣ አሽከርካሪ አይኖርም ብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ.... ምህረት ስዩም

 
 
 
የምክክሩ ሂደት አሁን ላይ ከእያንዳንዱ ባለ 500 አባላት የስራ ቡድን የተመረጡ 30 አባላት ከስልታዊ ቡድኖች የቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦችን አቀናጅተው፣ 500 አባላት ላሏቸው 7 የስራ ቡድኖች ቅዳሜ ከሰዓት ማቅረብ ጀምረዋል፡፡

ነሐሴ 4 2018 የምክክሩ ሂደት አሁን ላይ ከእያንዳንዱ ባለ 500 አባላት የስራ ቡድን የተመረጡ 30 አባላት ከስልታዊ ቡድኖች የቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦችን አቀናጅተው፣ 500 አባላት ላሏቸው 7 የስራ ቡድኖች ቅዳሜ ከሰዓት ማቅረብ ጀምረዋል፡፡ በአዲስ አበባ ላይ እየመከረ ያለው ቡድን ግን ጉዳዩ አከራካሪ ሆኖ በ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page