top of page

ታህሳስ 20፣2016 -የፀጥታ ችግርን ሲመሩ እና ሲያስተባብሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በህግ እንዲታይ እየተሰራው ነው ሲል መንግስት ተናገረ

በአማራ ክልል በተከሰተው የፀጥታ ችግር መፈጠር መነሻ የሆኑ፣ ግጭቱን ሲመሩ እና ሲያስተባብሩ የነበሩ 360 ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በህግ እንዲታይ እየተሰራው ነው ሲል መንግስት ተናገረ፡፡


288 ሰዎች ደግሞ ጉዳያቸው በ’ደረቅ ወንጀል’ የሚታይ ናቸው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በሰጠው መግለጫ ጠቅሷል፡፡


በክልሉ አብዛኛው አካባቢም አንፃር ሰላም ሰፍኗል ሲሉ የአገልግሎቱ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ተናግረዋል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page