top of page

ታህሳስ 20፣2016 -የፀጥታ ችግርን ሲመሩ እና ሲያስተባብሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በህግ እንዲታይ እየተሰራው ነው ሲል መንግስት ተናገረ

  • Dec 30, 2023
  • 1 min read

በአማራ ክልል በተከሰተው የፀጥታ ችግር መፈጠር መነሻ የሆኑ፣ ግጭቱን ሲመሩ እና ሲያስተባብሩ የነበሩ 360 ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በህግ እንዲታይ እየተሰራው ነው ሲል መንግስት ተናገረ፡፡


288 ሰዎች ደግሞ ጉዳያቸው በ’ደረቅ ወንጀል’ የሚታይ ናቸው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በሰጠው መግለጫ ጠቅሷል፡፡


በክልሉ አብዛኛው አካባቢም አንፃር ሰላም ሰፍኗል ሲሉ የአገልግሎቱ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ተናግረዋል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page