top of page

ታህሳስ 20፣2016 - በአውሮፓ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ልኮ ለማስተማር፣ ልምድ ለመለዋወጥና የገንዘብም ድጋፍ ለማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት ወደ ስራ መግባቱ ተነገረ

በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ካሉና ስመጥር በሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ልኮ ለማስተማር፣ ልምድ ለመለዋወጥ ፣ እንዲሁም የገንዘብም ድጋፍ ለማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት ወደ ስራ መግባቱ ተነገረ፡፡


ፕሮጀክቱ በምህፃሩ ኢራስመስ( Erasmus) እንደሚሰኝም ሰምተናል፡፡


የመንግስትና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመፃፍ እድሉን ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ትምህርት ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡



ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page