top of page

ታህሳስ 19፣2016 - በአውሮፓ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ልኮ ለማስተማር፣ ልምድ ለመለዋወጥና የገንዘብም ድጋፍ ለማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት ወደ ስራ መግባቱ ተነገረ

በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ካሉና ስመጥር በሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ልኮ ለማስተማር፣ ልምድ ለመለዋወጥ ፣ እንዲሁም የገንዘብም ድጋፍ ለማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት ወደ ስራ መግባቱ ተነገረ፡፡


ፕሮጀክቱ በምህፃሩ ኢራስመስ( Erasmus) እንደሚሰኝም ሰምተናል፡፡


የመንግስትና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመፃፍ እድሉን ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ትምህርት ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page