top of page

ታህሳስ 19፣ 2015- የአካል ጉዳተኞች ፈተና እንደቀጠለ ነው ተባለ


የተለያየ የአካል ጉዳት ያለባቸው ዜጎች እንደማንኛውም ሰው እንደ ትምህርት የመሳሰሉ አገልግሎቶችን በተገቢው መንገድ እንዲያገኙ ወረቀት ላይ ህጎችና እቅዶች ሰፍሯል፡፡


ነገር ግን መሬት ላይ ወርዶ እየታየ ባለመሆኑ የአካል ጉዳተኞች ፈተና እንደቀጠለ ነው ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page