top of page
  • sheger1021fm

ታህሳስ 18፣ 2015- መንግስት ለነዳጅ የሚያደርገውን ድጎማ በሂደት ለማቆም ያሳለፈው ውሳኔ ወጪ እየቀነሰለትና የተከማቸበትንም ዕዳ እንዲያቃልል እያገዘው


መንግስት ለነዳጅ የሚያደርገውን ድጎማ በሂደት ለማቆም ያሳለፈው ውሳኔ ወጪ እየቀነሰለትና የተከማቸበትንም ዕዳ እንዲያቃልል እያገዘው ስለመሆኑ ተነግሯል።


ውሳኔው ከነዳጅ ታክስ መንግስት ወደ ሃያ አንድ ቢሊየን ብር በሶስት ወር ጊዜ ብቻ እንዲሰበስብ አስችሏልም ተብሏል።


ይህ ታክስ ቀደም ሲል ሳይሰበሰብ ይቅር እንደነበር የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ተናግሯል።


ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ደግሞ ነዳጅ በድጎማ የሚገዙ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎችን በታሪፉ መሰረት እንዲሰሩ የመቆጣጠር ግዴታ አለባቸው ተብሏል።


ንጋቱ ረጋሳ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page