top of page

ታህሳስ 18፣ 2015- መንግስት ለነዳጅ የሚያደርገውን ድጎማ በሂደት ለማቆም ያሳለፈው ውሳኔ ወጪ እየቀነሰለትና የተከማቸበትንም ዕዳ እንዲያቃልል እያገዘው

  • sheger1021fm
  • Dec 27, 2022
  • 1 min read

መንግስት ለነዳጅ የሚያደርገውን ድጎማ በሂደት ለማቆም ያሳለፈው ውሳኔ ወጪ እየቀነሰለትና የተከማቸበትንም ዕዳ እንዲያቃልል እያገዘው ስለመሆኑ ተነግሯል።


ውሳኔው ከነዳጅ ታክስ መንግስት ወደ ሃያ አንድ ቢሊየን ብር በሶስት ወር ጊዜ ብቻ እንዲሰበስብ አስችሏልም ተብሏል።


ይህ ታክስ ቀደም ሲል ሳይሰበሰብ ይቅር እንደነበር የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ተናግሯል።


ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ደግሞ ነዳጅ በድጎማ የሚገዙ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎችን በታሪፉ መሰረት እንዲሰሩ የመቆጣጠር ግዴታ አለባቸው ተብሏል።


ንጋቱ ረጋሳ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page