ታህሳስ 17፣2016 - የልማት ድርጅቶች ተሻሽሎ በወጣው የመንግስት ግዥና ንብረት አዋጅ መተዳደር የለብንም አሉDec 27, 20231 min readየመንግስት የልማት ድርጅቶች ተሻሽሎ በወጣው የመንግስት ግዥና ንብረት አዋጅ መተዳደር የለብንም አሉ፡፡ረቂቅ ህጉ የልማት ድርጅቶችን የማያሰራ እና ከተወዳዳሪነት የሚያስወጣ ነው ይላሉ፡፡በጉዳዩ ላይ ዛሬ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ውይይት ተደርጓል፡፡ትዕግስት ዘሪሁንየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተሻሽሎ በወጣው የመንግስት ግዥና ንብረት አዋጅ መተዳደር የለብንም አሉ፡፡ረቂቅ ህጉ የልማት ድርጅቶችን የማያሰራ እና ከተወዳዳሪነት የሚያስወጣ ነው ይላሉ፡፡በጉዳዩ ላይ ዛሬ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ውይይት ተደርጓል፡፡ትዕግስት ዘሪሁንየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የካቲት 4 2017 - ''ኢትዮጵያ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች ፖሊሲ በቀየሩ ቁጥር ችግር ውስጥ እንዳትገባ የራሷን ፖሊሲ ልታሻሽል ይገባል'' የሲቪል እና የሞያ ማህበራት ኮንግረስ
Comments