top of page

ታህሳስ 17፣2016 - በሰው የመነገድ ወንጀሎች ተጎጂ የሆኑ ሴቶች እና ህፃናት መብታቸው እየተጣሰ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Dec 27, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ የሚፈፀሙ በሰው የመነገድ ወንጀሎች ሳቢያ ተጎጂ የሆኑ ሴቶች እና ህፃናት ፍትህ የማግኘት መብታቸው እየተጣሰ ነው ተባለ፡፡


አብዛኛዎቹ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመቆጣጠር የሚከወኑ ስራዎች ከድንበር ማሻገር ያሉት ላይ ያተኮረ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናግሯል፡፡


ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page