top of page

ታህሳስ 17፣ 2015- በመንግስት ባለቤትነት በተያዘ አንድ ማተሚያ ቤት ብቻ አገልግሎት ለማግኘት የተገደደው የህትመት ሚድያ በህትመት ውድነት ሲፈተን ቆይቷል


በመንግስት ባለቤትነት በተያዘ አንድ ማተሚያ ቤት ብቻ አገልግሎት ለማግኘት የተገደደው የህትመት ሚድያ በህትመት ውድነት ሲፈተን ቆይቷል፡፡


በተለይ ባለፉት 2 ዓመታት ግን የህትመት ዋጋው ከ400 በመቶ እጥፍ በላይ በመጨመሩ አንድ ጋዜጣ እስከ 15 ብር እየከሰሩ ለመሸጥ የተገደዱ መኖራቸውን ሰምተናል፡፡


በዚህም ምክንያት ብዙዎቹ ከገበያ ወጥተዋል፤ ያሉትም ልንዘጋ ጫፍ ላይ ነን እያሉ ነው፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page