ታህሳስ 16፣2016 - እንቅስቃሴ ጀምሮ የነበረው ‘’የኢትዮጵያ የሸማቾች ማህበር’’ መክሰሙ ተነገረDec 26, 20231 min readበሸማቾች መብት ዙሪያ ለመስራት እንቅስቃሴ ጀምሮ የነበረው ‘’የኢትዮጵያ የሸማቾች ማህበር’’ መክሰሙ ተነገረ።ማህበሩ ሸማቾች ባልተገባ የምርቶች እና አገልግሎቶች ዋጋ ሲጎዱ የመጠየቅ እና ድምፃቸውን የማሰማት ባህል እንዲያዳብሩ የማስተማር አላማ ነበረው።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በሸማቾች መብት ዙሪያ ለመስራት እንቅስቃሴ ጀምሮ የነበረው ‘’የኢትዮጵያ የሸማቾች ማህበር’’ መክሰሙ ተነገረ።ማህበሩ ሸማቾች ባልተገባ የምርቶች እና አገልግሎቶች ዋጋ ሲጎዱ የመጠየቅ እና ድምፃቸውን የማሰማት ባህል እንዲያዳብሩ የማስተማር አላማ ነበረው።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ጥር 15 2017 - ‘’ባንኮች ለኢንዱስትሪው ፋይናንስ ከማቅረብ ይልቅ የአጭር ጊዜ ትርፍ በሚያስገኙ በዘርፎች እንዳይቀጥሉ አሰራሩን መፈተሸ ያስፈለጋል’’ ሚኒስትር መላኩ አለበል
Comments