top of page

ታህሳስ 16፣2016 - እንቅስቃሴ ጀምሮ የነበረው ‘’የኢትዮጵያ የሸማቾች ማህበር’’ መክሰሙ ተነገረ

በሸማቾች መብት ዙሪያ ለመስራት እንቅስቃሴ ጀምሮ የነበረው ‘’የኢትዮጵያ የሸማቾች ማህበር’’ መክሰሙ ተነገረ።


ማህበሩ ሸማቾች ባልተገባ የምርቶች እና አገልግሎቶች ዋጋ ሲጎዱ የመጠየቅ እና ድምፃቸውን የማሰማት ባህል እንዲያዳብሩ የማስተማር አላማ ነበረው።


ንጋቱ ረጋሣ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page