top of page

ታህሳስ 16፣2016 - በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ በደረሰው ጉዳት ማጣራት ተደርጎ አጥፊዎች እንዲጠየቁ እና ተጎጂዎች ካሣ እንዲሰጣቸው ኮሚሽኑ ጠይቋል

  • sheger1021fm
  • Dec 26, 2023
  • 1 min read

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ በአስተዳደራዊ እና መዋቅራዊ ጥያቄዎች ምክንያት በጥቅምት ወር ላይ በተነሳ ግጭት አንድ ፖሊስን ጨምሮ የ4 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ፡፡


በደረሰው ጉዳት ተገቢው ማጣራት ተደርጎ አጥፊዎች እንዲጠየቁ ተፈናቃዮች እና ተጎጂዎች ድጋፍ እና ካሣ እንዲሰጣቸው ኮሚሽኑ ጠይቋል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page