ታህሳስ 16፣2016 - በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ በደረሰው ጉዳት ማጣራት ተደርጎ አጥፊዎች እንዲጠየቁ እና ተጎጂዎች ካሣ እንዲሰጣቸው ኮሚሽኑ ጠይቋል
- sheger1021fm
- Dec 26, 2023
- 1 min read
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ በአስተዳደራዊ እና መዋቅራዊ ጥያቄዎች ምክንያት በጥቅምት ወር ላይ በተነሳ ግጭት አንድ ፖሊስን ጨምሮ የ4 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ፡፡
በደረሰው ጉዳት ተገቢው ማጣራት ተደርጎ አጥፊዎች እንዲጠየቁ ተፈናቃዮች እና ተጎጂዎች ድጋፍ እና ካሣ እንዲሰጣቸው ኮሚሽኑ ጠይቋል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments