top of page

ታህሳስ 16፣2016 - በዞኑ መጠኑ አነስተኛ ቢሆንም የምግብ ድጋፍ መቅረቡን ሰምተናል


በአማራ ክልል በዋግኽምራ በድርቅ ምክንያት የተከሰተውን ከፍተኛ የውሃ ችግር ለመቅረፍ እንዲያግዙ ለ22 ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጥሪ ቢቀርብም አንዳቸውም ጠብታ ውሃ አላቀረቡም ተባለ፡፡


በዞኑ መጠኑ አነስተኛ ቢሆንም የምግብ ድጋፍ መቅረቡን ሰምተናል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page