top of page

ታህሳስ 16፣2016 - በኢትዮጵያ በየዓመቱ 11,000 ሰው በኤች አይ ቪ ኤድስ ህይወቱ ያልፋል

በኢትዮጵያ በየዓመቱ 8,000 ሰው በኤች አይ ቪ ኤድስ ይያዛል፡፡


11,000 ሰው ደግሞ በየአመቱ ከበሽታው ጋር በተያያዘ ህይወቱ ያልፋል፡፡


ግን ስለ በሽታው የሚደረገው የመከላከል እና መቆጣጠር ስራ በእጅጉ ተቀዛቅዟል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page