ታህሳስ 16፣2016 - በኢትዮጵያ በየዓመቱ 11,000 ሰው በኤች አይ ቪ ኤድስ ህይወቱ ያልፋልDec 26, 20231 min readበኢትዮጵያ በየዓመቱ 8,000 ሰው በኤች አይ ቪ ኤድስ ይያዛል፡፡11,000 ሰው ደግሞ በየአመቱ ከበሽታው ጋር በተያያዘ ህይወቱ ያልፋል፡፡ግን ስለ በሽታው የሚደረገው የመከላከል እና መቆጣጠር ስራ በእጅጉ ተቀዛቅዟል፡፡ንጋቱ ሙሉ0:00የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በኢትዮጵያ በየዓመቱ 8,000 ሰው በኤች አይ ቪ ኤድስ ይያዛል፡፡11,000 ሰው ደግሞ በየአመቱ ከበሽታው ጋር በተያያዘ ህይወቱ ያልፋል፡፡ግን ስለ በሽታው የሚደረገው የመከላከል እና መቆጣጠር ስራ በእጅጉ ተቀዛቅዟል፡፡ንጋቱ ሙሉ0:00የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments