top of page
  • sheger1021fm

ታህሳስ 14፣2015 ያለፉት ሁለት ዓመታት መንግስት የሀገር ውስጥ ኢንቨስትመንትን እና ባለሃብቶችን ይበልጥ ማበረታታት እንዳለበት የተረዳባቸው ነበሩ ተባለ


ያለፉት ሁለት ዓመታት መንግስት የሀገር ውስጥ ኢንቨስትመንትን እና ባለሃብቶችን ይበልጥ ማበረታታት እንዳለበት የተረዳባቸው ነበሩ ተባለ።

ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡና ከ600 ለሚልቁ ዜጎች የስራ ዕድል እንደሚፈጥሩ የተነገረላቸው ሶስት የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው ለመስራት ዛሬ ስምምነት ተፈራርመዋል።

ንጋቱ ረጋሣ

ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page