ታህሳስ 12፣2016 - የብርን የመግዛት አቅም ማዳከም ለሀገር ይበጀል፣ አይበጅም በሚለው ላይ አጥኚዎች አይስማሙምDec 22, 20231 min readየብርን የመግዛት አቅም ማዳከም በተለይ የወጪ ንግድን ለማበርታት፣ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትንም በይበልጥ ለመሳብ ይረዳል በሚል በተደጋጋሚ ተደርጓል፡፡የብርን ከዶላ አንፃር የመግዛት አቅምን ማዳከም ግን ለሀገር ኢኮኖሚ ይበጀል፣ አይበጅም በሚለው ላይ የዘርፉ አጥኚዎች አይስማሙም፡፡ተህቦ ንጉሴየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የብርን የመግዛት አቅም ማዳከም በተለይ የወጪ ንግድን ለማበርታት፣ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትንም በይበልጥ ለመሳብ ይረዳል በሚል በተደጋጋሚ ተደርጓል፡፡የብርን ከዶላ አንፃር የመግዛት አቅምን ማዳከም ግን ለሀገር ኢኮኖሚ ይበጀል፣ አይበጅም በሚለው ላይ የዘርፉ አጥኚዎች አይስማሙም፡፡ተህቦ ንጉሴየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የካቲት 4 2017 - ''ኢትዮጵያ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች ፖሊሲ በቀየሩ ቁጥር ችግር ውስጥ እንዳትገባ የራሷን ፖሊሲ ልታሻሽል ይገባል'' የሲቪል እና የሞያ ማህበራት ኮንግረስ
Comments