top of page

ታህሳስ 12፣ 2015- የፌዴራል ሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ሃብት ያስመዘገቡ የመንግሥት ተሿሚዎችንና ሠራተኞችን መረጃ ይፋ እንዲያርግ የኢትዮጵያ ሕዝብ


የፌዴራል ሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ሃብት ያስመዘገቡ የመንግሥት ተሿሚዎችንና ሠራተኞችን መረጃ ይፋ እንዲያርግ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ መጠየቁ ይታወሳል።


የሀብት ምዝገባ መረጃን ለጠያቂ እንሰጣለን ከማለት ውጪ የተመዘገበውን መረጃ ለሕዝብ ክፍት አለማድረግ ትክክል እንዳልሆነ የተቋሙ ዋና ዕንባ ጠባቂ ዶ/ር እንዳለ ሃይሌ ከሠሞኑ ለሸገር ተናግረዋል።


ንጋቱ ረጋሳ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page