top of page
  • sheger1021fm

ታህሳስ 12፣ 2015- በኳታር የተካሄደው 22ኛው የአለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር በአርጀንቲና አሸፊነት ተጠናቋል


ትንታኔ

በኳታር የተካሄደው 22ኛው የአለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር በአርጀንቲና አሸፊነት ተጠናቋል፡፡


ይሁንና ኳታር ይሄን ዝግጅት በማዘጋጀቷ ምዕራባዊያን እና የምዕራባዊያን መገናኛ ብዙሃን ልፋቷን ለማምከን የፖለቲካ ጫና ያደርጉባት ሞክረዋል፡፡


ኳታር የተመሰገነችበትን መስተንግዶ አሰናድታ በማጠናቋቋም በአሸናፊነት የወጣች ትመስላለች፡፡


እሸቴ አሰፋ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz


Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page