top of page

ታህሳስ 11፣2016 - የአፋን ኦሮሞ ቋንቋ በተገቢው ልክ አላስተማረም በሚልና በሌሎች ምክንያቶች የቅዱስ ሚካኤል ትምህርት ቤቶችን ፍቃድ መሰረዙን ተቆጣጣሪው መስሪያ ቤት ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Dec 21, 2023
  • 1 min read

የአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ትምህርት በተገቢው ልክ አላስተማረም በሚል እና በሌሎች ምክንያቶች የቅዱስ ሚካኤል ትምህርት ቤቶችን ፍቃድ መሰረዙን ተቆጣጣሪው መስሪያ ቤት ተናገረ፡፡


ትምህርት ቤቱ በበኩሉ አፋን ኦሮሞ በአዲስ አበባ ባሉ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ ከተማ አስተዳደሩ መመሪያ ያወጣው ዘንድሮ መሆኑን በመጥቀስ እኔ ግን ከአምና ጀምሮ ትምህርት እየሰጠሁ ነው፤ የሚቀርብብኝ ክስም ሃሰት ነው ብሏል፡፡


ለምን ትምህርት ቤቱን መዝጋት እንደተፈለገም አልገባኝም ሲል ለሸገር ተናግሯል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በፋሲካ ሙሉወርቅ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page