top of page

ታህሳስ 11፣ 2015- የፌዴራል መንግስቱ ከሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ውጪ በስምምነቱ መሰረት እየፈፀመ አይደለም ሲሉ ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል ተናገሩ


የፌዴራል መንግስቱ ከሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ውጪ በስምምነቱ መሰረት እየፈፀመ አይደለም ሲሉ ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል ተናገሩ፡፡


መንግስት በበኩሉ የተለያዩ አገለግሎት ሰጪ መሰረተ ልማቶችን እየዘረጋ መሆኑን ተናግሯል፡፡


የኔነህ ሲሳይ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page