top of page

ታህሳስ 11፣ 2015- በቅርቡ የአለም ባንክ 745 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ እርዳታ ለመስጠት መወሰኑ ተነግሯል


በቅርቡ የአለም ባንክ 745 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ እርዳታ ለመስጠት መወሰኑ ተነግሯል፡፡


እርዳታው የተለያዩ ሁለት ፕሮጀክቶችን ለማስፈፀም የሚሰጥ መሆኑ ተነግሯል፡፡


እንዲህ ለውስን ፕሮጀክት ተብሎ የተሰጠ እርዳታ በተለይ የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ እጥረትን ለማቃለል ያግዛል ወይ?


ሸገር የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ጠይቋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page