ተቋማት የሚሰጡት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ከእጅ ንክኪ ነፃ እንዲሆን እየተሰራ ነው ተብሏል
- sheger1021fm
- Sep 8, 2023
- 1 min read
የተለያዩ መንግስታዊ አገልግሎቶችን ዲጂታል ማድረግ የስራ መጓተትን ለመቀነስ ሌብነትን ለመከላከል እና ግልፅነትን ለመፍጠር ፋይዳው ከፍ ያለ ነው ይባላል፡፡
ለመጭዎቹ 10 ዓመታት የተለያዩ ተቋማት የሚሰጡት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ከእጅ ንክኪ ነፃ እንዲሆን እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Telegram; https://tinyurl.com/4huavtdz
Comments