top of page

ነሐሴ 19፣2015 - ተማሪዎች በመፅሐፍ እጥረት ሲቸገሩ ከርመዋል


ኢትዮጵያ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት ቀረፃ በከፊል ስራ ላይ ብታውለውም ተማሪዎች በየመፅሐፍ እጥረት ሲቸገሩ ከርመዋል፡፡


በመጭው ዓመትም በተለይ በአዲስ አበባ የተሻለ የመፅሐፍ አቅርቦት ይኖራል ቢባልም ችግሩ ሙሉ በሙሉ እንደማይፈታ ሰምተናል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page