Aug 251 min readነሐሴ 19፣2015 - ተማሪዎች በመፅሐፍ እጥረት ሲቸገሩ ከርመዋልኢትዮጵያ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት ቀረፃ በከፊል ስራ ላይ ብታውለውም ተማሪዎች በየመፅሐፍ እጥረት ሲቸገሩ ከርመዋል፡፡በመጭው ዓመትም በተለይ በአዲስ አበባ የተሻለ የመፅሐፍ አቅርቦት ይኖራል ቢባልም ችግሩ ሙሉ በሙሉ እንደማይፈታ ሰምተናል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ኢትዮጵያ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት ቀረፃ በከፊል ስራ ላይ ብታውለውም ተማሪዎች በየመፅሐፍ እጥረት ሲቸገሩ ከርመዋል፡፡በመጭው ዓመትም በተለይ በአዲስ አበባ የተሻለ የመፅሐፍ አቅርቦት ይኖራል ቢባልም ችግሩ ሙሉ በሙሉ እንደማይፈታ ሰምተናል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz