top of page

ሐምሌ 18፣2015 - ቦረና ዞን አሁን ላይ ከ95 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ታርሷል ተባለ

Updated: Jul 26, 2023


ሠፋ ያለ ድርቅ ተከስቶበት በነበረው የኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን አሁን ላይ ከ95 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ታርሷል ተባለ።


ለከብቶች የሚሆን መኖም በስፋት እየተመረተ እንደሚገኝ የተነገረ ሲሆን በአባወራ ደረጃ መጠባበቂያ እየተያዘ መሆኑ ተጠቅሷል።


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page