top of page

ሐምሌ 29፣2015 - ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በተፈጠሩ አለመግባባቶች ከባድ ችግር መኖሩን ተናገሩ

  • sheger1021fm
  • Aug 5, 2023
  • 1 min read

Updated: Aug 8, 2023

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓርትርያክ ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በተፈጠሩ አለመግባባቶች ከባድ ችግር መኖሩን ተናገሩ፡፡


ኢትዮጵያውያን በባህልና በእምነታቸው መሰረት በእርቅና በይቅርታ ችግሮች መላ እንዲፈልጉ ጠይቀዋል፡፡


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page