ነሐሴ 4፣2015 - ቤህነን ሊቀ መንበሩን ''ከሀላፊነት አባርሬአለሁ'' ሲል ሊቀመንበሩ በበኩላቸው ''እኔ ስራዬ ላይ ነኝ'' ብለዋል
- sheger1021fm
- Aug 10, 2023
- 1 min read
የቤኒሻንጉል ህዝብ ነፃነት ንቅናቄ /ቤህነን/ ሊቀ መንበሩን ከሀላፊነት አባርሬአለሁ ቢልም፤ ሊቀመንበሩ በበኩላቸው እኔ ስራዬ ላይ ነኝ ህግ የጣሱ ሰዎችን አግጃለሁ ብለዋል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments