top of page

ነሐሴ 4፣2015 - ቤህነን ሊቀ መንበሩን ''ከሀላፊነት አባርሬአለሁ'' ሲል ሊቀመንበሩ በበኩላቸው ''እኔ ስራዬ ላይ ነኝ'' ብለዋል

  • sheger1021fm
  • Aug 10, 2023
  • 1 min read

የቤኒሻንጉል ህዝብ ነፃነት ንቅናቄ /ቤህነን/ ሊቀ መንበሩን ከሀላፊነት አባርሬአለሁ ቢልም፤ ሊቀመንበሩ በበኩላቸው እኔ ስራዬ ላይ ነኝ ህግ የጣሱ ሰዎችን አግጃለሁ ብለዋል፡፡


የኔነህ ሲሳይ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page