top of page

ባለፉት 2 ሳምንታት በባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ 4 ዝሆኖች ተገድለው መገኘታቸውን ሰምተናል

በኢትዮጵያ ብቸኛው የዝሆኖች መጠለያ የሆነው የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ፓርክ ተቆርሶ ለባለሀብቶች በመስጠቱ የዝኖች ህይወት አደጋ ላይ እንደወደቀ ነው፡፡


ባለፉት 2 ሳምንታት ብቻ 4 ዝሆኖች ተገድለው መገኘታቸውንም ሰምተናል፡፡


ባለሀብቶቹ ከፓርኩ ከ 200 ሄክታር በላይ ደን መንጥረዋል ተብሏል፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page