top of page

ህዳር 26፣2016 - በጦርነት እና በግጭት ቀጠና አካባቢዎች የመድኃኒት አቅርቦት ችግር የሰፋ ደረጃ ደርሷል ተባለ

Updated: Dec 9, 2023

በጦርነት እና በግጭት ቀጠና አካባቢዎች የመድሐኒት አቅርቦት ችግር የሰፋ ደረጃ ደርሷል ተባለ፡፡


በዚህም የተነሳ በተለይ ተላለፊ ያልሆኑ በሽታዎች የተያዙ ሰዎች ህይወታቸውን እያጡ መሆኑን ሸገር ሰምቷል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


bottom of page