top of page

ሰኔ 13፣ 2016 - በጤና ተቋማት ምርመራ ለማድረግ ከሄዱ 18 ዓመት ያልሞላቸው ልጃገረድ ሴቶች ውስጥ 13 በመቶው ላልተፈለገ እርግዝና እንደተዳረጉ ጥናት አሳየ

በጤና ተቋማት ምርመራ ለማድረግ ከሄዱ 18 ዓመት ያልሞላቸው ልጃገረድ ሴቶች ውስጥ 13 በመቶው ላልተፈለገ እርግዝና እንደተዳረጉ ጥናት አሳየ፡፡


እነዚህ አዳጊ ሴቶች ለምርመራ ወደ ጤና ተቋማት ህክምና ለማግኘት ባደረጉት ምርመራ ወቅት ነው ጥናቱ የተካሄደው፡፡


ይህ ጥናት አገልግሎት ፍለጋ ወደ ጤና ተቋማት በመጡ ሴቶች ላይ ብቻ የተከወነ መሆኑን ሰምተናል፡፡

ይህንን የሰማነው ከጤና ሚኒስቴር ነው፡፡



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page