ጥራጥሬና የቅባት እህሎችን ከራሳቸው የእርሻ መሬት ሰብስበው እንዲሁም አርሶ አደር እንዲያለማላቸው አድርገው ወደ ውጪ የሚልኩ ባለሃብቶች በዚህ ዙሪያ የገቡትን ውል እስከ ፊታችን መስከረም አጋማሽ እንዲያሳውቁ ማሳሰቢያ ተሰጠ።
በጊዜ ገደቡ የገቡትን ውል ለንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የማያሳውቁ ባለሃብቶች አስተዳደራዊ እና ህጋዊ ተጠያቂነት ይኖርባቸዋል ተብሏል።
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
YouTube: t.ly/SHEGER
Comments