top of page

ነሐሴ 10፣2015 - በጊዜ ገደቡ የገቡትን ውል የማያሳውቁ ባለሐብቶች ተጠያቂነት ይኖርባቸዋል ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Aug 16, 2023
  • 1 min read

ጥራጥሬና የቅባት እህሎችን ከራሳቸው የእርሻ መሬት ሰብስበው እንዲሁም አርሶ አደር እንዲያለማላቸው አድርገው ወደ ውጪ የሚልኩ ባለሃብቶች በዚህ ዙሪያ የገቡትን ውል እስከ ፊታችን መስከረም አጋማሽ እንዲያሳውቁ ማሳሰቢያ ተሰጠ።


በጊዜ ገደቡ የገቡትን ውል ለንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የማያሳውቁ ባለሃብቶች አስተዳደራዊ እና ህጋዊ ተጠያቂነት ይኖርባቸዋል ተብሏል።


ንጋቱ ረጋሣ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


YouTube: t.ly/SHEGER

留言


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page