top of page

በድርቅ ምክንያት ልጆቻቸውን ለእረኝነት እንዲሰጡ እየተጠየቁም ነው

ባለፈው ዓመት በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ድርቅ መሰከቱን እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ከብቶች ማለቃቸው ይታወሳል፡፡


በያዝነው ዓመትም እና በአማራ ክልል ጃን አሞራ ወረዳ በዋግህምራ ብሔረሰብ አካባቢዎች ተመሳሳይ ችግር መኖሩ እየተሰማ ነው፡፡


ድርቅ ካለበት አካባቢ ወደ ደህናው አካባቢ የሚሄዱ ሰዎች ልጆቻቸውን በእረኝነት እንዲሰጡ እየተጠየቁም ነው ተብሏል፡፡


ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page