መስከረም 28፣2016 - በደቡብ ምዕራብ ክልል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከመሄድ ይልቅ ወደ ቡና ለቀማ ማዘንበላቸው ተሰማOct 9, 20231 min readበደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከመሄድ ይልቅ ወደ ቡና ለቀማ ማዘንበላቸው ተሰማ፡፡በተለይ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ውሏቸው ከፊደል ገበታ ሳይሆን የቡና ማሳ ሆኗል ተብሏል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከመሄድ ይልቅ ወደ ቡና ለቀማ ማዘንበላቸው ተሰማ፡፡በተለይ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ውሏቸው ከፊደል ገበታ ሳይሆን የቡና ማሳ ሆኗል ተብሏል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ጥር 15 2017 - ‘’ባንኮች ለኢንዱስትሪው ፋይናንስ ከማቅረብ ይልቅ የአጭር ጊዜ ትርፍ በሚያስገኙ በዘርፎች እንዳይቀጥሉ አሰራሩን መፈተሸ ያስፈለጋል’’ ሚኒስትር መላኩ አለበል
Comments