top of page

መስከረም 28፣2016 - በደቡብ ምዕራብ ክልል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከመሄድ ይልቅ ወደ ቡና ለቀማ ማዘንበላቸው ተሰማ


በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከመሄድ ይልቅ ወደ ቡና ለቀማ ማዘንበላቸው ተሰማ፡፡


በተለይ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ውሏቸው ከፊደል ገበታ ሳይሆን የቡና ማሳ ሆኗል ተብሏል፡፡


ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page