Oct 91 min readመስከረም 28፣2016 - በደቡብ ምዕራብ ክልል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከመሄድ ይልቅ ወደ ቡና ለቀማ ማዘንበላቸው ተሰማበደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከመሄድ ይልቅ ወደ ቡና ለቀማ ማዘንበላቸው ተሰማ፡፡በተለይ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ውሏቸው ከፊደል ገበታ ሳይሆን የቡና ማሳ ሆኗል ተብሏል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከመሄድ ይልቅ ወደ ቡና ለቀማ ማዘንበላቸው ተሰማ፡፡በተለይ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ውሏቸው ከፊደል ገበታ ሳይሆን የቡና ማሳ ሆኗል ተብሏል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz