top of page

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የታጠቁ አካላት በፈፀሙት ጥቃት የአንድ ወረዳ የፖሊስ አዛዥ ሲገደል የመቁሰል አደጋ ያጋጠመውም መኖሩን ክልሉ ተናግሯል


ሰኔ 9፣2015


በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የታጠቁ አካላት በፈፀሙት ጥቃት የአንድ ወረዳ የፖሊስ አዛዥ ሲገደል የመቁሰል አደጋ ያጋጠመውም መኖሩን ክልሉ ተናግሯል፡፡


የክልሉ መንግስት ሰላምን ለማስጠበቅ እየሰራ መሆኑንም የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ለሸገር ነግሯል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በኤደንገነት መኳንንት


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Kommentare


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page