top of page

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የታጠቁ አካላት በፈፀሙት ጥቃት የአንድ ወረዳ የፖሊስ አዛዥ ሲገደል የመቁሰል አደጋ ያጋጠመውም መኖሩን ክልሉ ተናግሯል

  • Jun 29, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 9፣2015


በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የታጠቁ አካላት በፈፀሙት ጥቃት የአንድ ወረዳ የፖሊስ አዛዥ ሲገደል የመቁሰል አደጋ ያጋጠመውም መኖሩን ክልሉ ተናግሯል፡፡


የክልሉ መንግስት ሰላምን ለማስጠበቅ እየሰራ መሆኑንም የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ለሸገር ነግሯል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በኤደንገነት መኳንንት


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page