top of page

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተለያዩ ወንጀል ፈፃሚዎች ላይ የተሳካ እርምጃ እየወሰድኩ ነው ሲል የክልሉ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Jun 29, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 16፣2015


በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዝርፊያን ጨምሮ የተለያዩ ወንጀል ፈፃሚዎች ላይ የተሳካ እርምጃ እየወሰድኩ ነው ሲል የክልሉ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ተናገረ፡፡


በቡድኑ እየተዳራጁ፣ በየጫካው እየመሸጉ ወንጀል የሚሰሩት ከመንግስት የፀጥታ ተቋማት የከዱ ወታደሮች መሆናቸውን ቢሮው ለሸገር አስረድቷል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በኤደንገነት መኳንንት


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page