top of page

በየጊዜው መልኩን እየቀየረ ለመቆጣጠርም እያስቸገረ ያለው የኮንትሮባንድ ንግድ የኢትዮጵያን ገበያ እየረበሸው ነው

  • sheger1021fm
  • Jun 29, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 5፣2015


በየጊዜው መልኩን እየቀየረ ለመቆጣጠርም እያስቸገረ ያለው የኮንትሮባንድ ንግድ የኢትዮጵያን ገበያ እየረበሸው ነው፡፡

በኮንትሮባንድ ንግድ ከሚዘዋወሩ የምርት ዓይነቶች አልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ በመጠኑ ከፍተኛ እንደሆነ ይነገራል፡፡

ይህም በርከት ያለ ችግር ያለበትን የሀገር ቤት የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ዘርፍ ገበያ እየጎዳው እንደሆነ ተሰምቷል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page