top of page

ህዳር 4፣2016 - በኮሌራ ለተያዙ ከ10,000 በላይ እና ወባ ለተገኘባቸው ከ600,0000 የሚበልጡ ሰዎች ህክምና መሰጠቱን የኦሮሚያ ክልል ተናግሯል

የኮሌራ እና ወባ ወረርሽኝ በስፋት የታየበት የኦሮሚያ ክልል የማከሙንም የመከላከሉም ስራ ጎን ለጎን እያስኬድኩ ነው አለ።


እስከ አሁን በኮሌራ ለተያዙ ከ10,000 በላይ እና ወባ ለተገኘባቸው ከ600,0000 የሚበልጡ ሰዎች ህክምና መሰጠቱን ክልሉ ተናግሯል።


ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page