top of page

የነሐሴ 23፣2015 - በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ክፍሎች በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት እንዲማሩ ተደርጎ ቆይቷል


ባለፈው የትምህርት ዘመን አዲሱ ሥርዓት ትምህርት ስራ ቢጀምርም በዶላር እጥረት ምክንያት መፅሐፍት በጊዜው ታትመው ለተማሪዎች ባለመድረሳቸው ተማሪዎች ሲቸገሩ ቆይተዋል፡፡


በኦሮሚያ ክልል ግን አተገባበሩ የተለየ ነበር፡፡ በመፅሐፍት እጥረት ምክንያት የተለያዩ ክፍሎች በነባሩ ሥርዓት ትምህርት እንዲማሩ ተደርጎ ቆይቷል፡፡


ለመጭው አመትስ በክልሉ አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ስራ ላይ ይውላል ወይ?


ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page